By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “ውጤት እንዲመጣ ከተፈለገ ከመፈራራት ይልቅ መከባበር ትልቁን ድርሻ ይወስዳል” ፍሬው ኃይለገብርኤል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
U-20 ብሄራዊ ቡድንዜናዎችሉሲዎቹ

“ውጤት እንዲመጣ ከተፈለገ ከመፈራራት ይልቅ መከባበር ትልቁን ድርሻ ይወስዳል” ፍሬው ኃይለገብርኤል

ሚሊዮን ኃይሌ
ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
Share
SHARE

 

በፖናማ እና ኮስታሪካ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የሴቶች ከ20 አመት በታች አለም ዋንጫ ለመካፈል በአሰልጣኝ ፍሬው ኃይለ ገብርኤል የሚመራው የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን በአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የቡሩንዲ አቻውን ከሜዳ ውጭ 5-0 ካሸነፈ በኋላ ስለ ጨዋታው እና ስለብሄራዊ ቡድኑ የሚከተለውን ብለዋል።

ስለጨዋታው

- ማሰታውቂያ -

“በውጤቱ በጣም ደስተኛ ነኝ የኢትዮጵያ ህዝብንም እንኳን ደስ ያላቹህ ማለትን እወዳለሁ ውጤቱ ካሉኝ ተጫዋቾቼ ጋር በነበረን ጊዜ በተግባር እና በንድፍ ሀሳብ ትምህርት ታግዞ የመጣ ነው።”

 

“የተጫዋቾችም አቀባበል ድንቅ ነበር። በእግር ኳስ ውጤት እንዲመጣ ከተፈለገ ከመፈራራት ይልቅ መከባበርን ትልቁ ድርሻ ይወስዳል።”

“ይህ ውጤት ጅማሪያችን እንጂ ፍፃሚያችን አያሳይም በቀጣይም በርካታ ስራዎችን መስራት ይጠበቅብናል። ክፍተቶቻችን በማረም የተሻለ ስራ መስራት ይኖርብናል። በዚህ ውጤት ላይ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ተወክለው አብረውኝ ሲያግዙኝ የነበሩት እንዲሁም የሙያ አጋሮቼን ስለሁሉም ነገር ከልብ አመሰግናለሁ።”

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ሚሊዮን ኃይሌ
Follow:
Hatricksport website Editor
Previous Article ሪፖርት | አወዛጋቢው ጨዋታ በባህርዳር ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል።
Next Article ሀትሪክ አበይት ጉዳዮች| የዘጠነኛ ሳምንት ሳምንት ዋና ዋና ጉዳዮች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችፋሲል ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማ

ፋሲል ከነማ ዋንጫውን እሚረከብበት ቀን ታውቋል

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ጌዲኦ ዲላዎች የአምስት ነባር ተጨዋቾቹ ውል ሲያራዝሙ ሥስት ተጨዋቾችን አስፈርመዋል
ሪፖርት | የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሜዳው ሽንፈት አስተናገደ።
ከ12ኛ እስከ 15ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር መርሃ ግብር ቀጥታ ስርጭት !
የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ድሉን አሳክቷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?