መነሻ ገጽ ዜናዎች ዋልያዎቹ መስከረም 2 መቐለ ይገባሉ
ዜናዎች

ዋልያዎቹ መስከረም 2 መቐለ ይገባሉ

አጋራ
አጋራ

 

በካሜሩን አዘጋጅነት ለሚካሄደው ቻን 2020 ማጣሪያ መስከረም 11 ሩዋንዳን ሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን መስከረም 2 ጨዋታው ወደ ሚካሄድበት መቐለ ሚጓዝ ይሆናል።

በመጀመርያ የማጣሪያ ጨዋታ የጁቡቲ አቻውን በደርሶ መልስ ማሸነፍ የቻለው የዋልያዎቹ ስብስብ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የሌሴቶ ብሄራዊ ቡድንን ከገጠመው ስብስብ ከኢትዮጵያ ውጪ ከሚጫወቱት ሽመልስ በቀለ፣ጋቶች ፖኖም፣ቢንያም በላይ፣ዑመድ ኡኩሪ ምትክ አዳዲስ ተጨዋቾች ሚጠራ ይሆናል።

ኢንተርናሽናል ጨዋታዎችን አንዲያስተናግድ ገደብ ያለው ፍቃድ በካፍ የተሰጠው ትግራይ ስታድየም በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጨዋታ ሚያስተናግድ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...