መነሻ ገጽ ሀዋሳ ከተማ ወጣቱ አጥቂ ጉዳት አጋጥሞታል
ሀዋሳ ከተማሪፖርትዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወጣቱ አጥቂ ጉዳት አጋጥሞታል

አጋራ
አጋራ

ወጣቱ አጥቂ ጉዳት አጋጥሞታል

በተደጋጋሚ ጉዳቶችን እያስተናገደ የሚገኘው የሀዋሳ ከተማው ወጣት አጥቂ መስፍን ታፈሰ በዛሬው ጨዋታም ጉዳት አጋጥሞታል።

ተጫዋቹ ከጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አግሩ ላይ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት በአምቡላንስ ለተጨማሪ እርዳታ ወደ ሆስፒታል ተወስዷል።

የጉዳቱ መጠን ምን ያክል እንደሆነና ለስንት ግዚያት ከሜዳ እንደሚያርቀው የታወቀ ነገር የለም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...