ወጣቱ አጥቂ ጉዳት አጋጥሞታል
በተደጋጋሚ ጉዳቶችን እያስተናገደ የሚገኘው የሀዋሳ ከተማው ወጣት አጥቂ መስፍን ታፈሰ በዛሬው ጨዋታም ጉዳት አጋጥሞታል።

ተጫዋቹ ከጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አግሩ ላይ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት በአምቡላንስ ለተጨማሪ እርዳታ ወደ ሆስፒታል ተወስዷል።
የጉዳቱ መጠን ምን ያክል እንደሆነና ለስንት ግዚያት ከሜዳ እንደሚያርቀው የታወቀ ነገር የለም።
በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ