መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ ዓድግራት ዩኒቨርስቲ ስለሺ ታረቀን ቴክኒካል ዳይረክተር አድርጎ ቀጠረ
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልዋሎ ዓድግራት ዩኒቨርስቲ ስለሺ ታረቀን ቴክኒካል ዳይረክተር አድርጎ ቀጠረ

አጋራ
አጋራ

መቐለ ላይ በመከተም ለ2011 ኢትዮጵያ ፕሪሜየርሊግ ዝግጅታቸውን እያካሄዱ ሚገኙት ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርሲቲ ስለሺ ታረቀን ቴክኒካል ዳይረክተር ኣርገው ቀጥረዋል። ትራንስ ኢትዮጵያ ሁለተኛ ቡድን፣ወልዋሎ ሁለተኛ ቡድን፣ሰሜን እዝ መከላከያ ኣንዲሁም ራያ መኮኒ የተጫወተው ስለሺ የካፍ ቢ ላይሰንስ ባለቤት ሲሆን ወልዋሎ በብሄራዊ ሊግ በነበረት ጊዜ ቡድኑን በማኔጅመንት ኣገልግሏል በተጨማሪም የደደቢት ከ20 ዓመት በታች ወንዶች ቡድንን በቴክኒካል ዳይሬክተርነት መምራት ችሏል።

በስፓርት ሳይንስ እና ስፖርት ማናጅመንት የሁለት ዲግሪ ባለቤት የሆነው ስለሺ ለሚቀጥሉት ዓመታት ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርሲቲን በቴክኒካል ዳይሬክተርነት እሚመራ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...