በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር ላይ አዳዲስ ተጨዋቾች በማስፈረምና በማሰናበት ላይ የሚገኙት ወልዋሎዎች ላለፋት ዓመታት በወልዋሎ ሁለተኛ ቡድን ውስጥ በፊት አጥቂነት ሲጫወት የነረበውን ነጋሲ ገ/የሱስን ወደ ዋናው ቡድን አሳድገዋል።
በመጀመርያው ዙር 5 ተጨዋቾችን ወደ ዋናው ቡድን ያሳደጉት ወልዋሎዎች በቀጣይ ቀናት አዳዲስ ተጨዋቾችን ወደ ቡድናቸው ሊቀላቅሉ እንደሚችሉ ይገመታል።
- ማሰታውቂያ -
📷 2in1 photo


