መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ አዲግራት ዩ. ተጫዋች በይፋ አስፈርሟል !
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልዋሎ አዲግራት ዩ. ተጫዋች በይፋ አስፈርሟል !

አጋራ
አጋራ

 

ወልዋሎ አዲግራት በአዲሱ አሰልጣኛቸው እየተመሩ ዮናስ በርታን የግላቸው ማድረግ ችለዋል ::

ከቀናቶች በፊት አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደ ጊዮርጊስን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት ወልዋሎዎች ብዛት ያላቸው አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ እየቀላቀለ ይገኛል ::

በዛሬው እለትም በዝውውር መስኮቱ ስሙ ከወላይታ ዲቻ ጋር በስፋት ሲያያዝ የቆየውን የቀድሞውን የባህርዳር ከተማ፣ደቡብ ፖሊስ አማካይ ዮናስ በርታ ከሳምንት በፊት ከአዳማ ከተማ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱን ተከትሎ በይፋ ወደ ቡድን ስብስቡ መቀላቀል ችሏል ::

ዮናስ በርታ በወልዋሎ አዲግራት ቤት የሚያቆየውን የአንድ ዓመት ውል ተፈራርሟል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...