መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ  ታገደ
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ  ታገደ

አጋራ
አጋራ

በዮሴፍ ከፈለኝ

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እስከ ሰኔ 30/2011 ድረስ ውል ያላቸውን ወግደረስ ታዬና መኩሪያ ደሱ በህገወጥ መንገድ ማሰናበቱ ተገቢ ባለመሆኑ ደመወዛቸውን ከፍሎ እንዲመልስ የተወሰነውን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ እንዲፈጽም ተወሰነበት።አሰልጣኙ ጸጋዬ ኪዳነማርያም ግን ሁለቱንም አልፈልግም በማለቱ በፌዴሬሽኑ ዋና ጸሐፊ ሰለሞን ገ/ስላሴ አደራዳሪነት የ6 ወር ደመወዝ ከፍሎ እንዲሰናበቱ ክፍያው በ10 ቀን ውስጥ ተግባራዊ እንዲደረግ ተስማሙ።
ክፍያው ሳይፈጸም 1 ወር በማለፉ ግን ፌዴሬሽኑ ከሰኞ ጀምሮ ውሳኔው ተግባራዊ እስኪሆን ድረስ ማገዱን በቢሮው ቋንቋ ከጽ/ቤቱ ምንም አይነት ግልጋሎት እንዳያገኙ ወስኗል።
አታክልቲ ጸጋዬ ግን የ10 ወር ደመወዙን ተቀብሎ
በሰላም መለያየቱ ታውቋል።በሊጉ 2 ጨዋቴ አድርጎ ሁለቱንም ጎል ሳያስቆጥር የተሸነፈው ወልዋሎ በሁለቱም መስመር ውጤታማ አለመሆኑ አነጋጋሪ ሆኗል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...