መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ስራዎችን በኦንላይን ማስፈፀም እሚያስችለውን መተግበሪያ ድህረ-ገፅ አስመረቀ
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ስራዎችን በኦንላይን ማስፈፀም እሚያስችለውን መተግበሪያ ድህረ-ገፅ አስመረቀ

አጋራ
አጋራ

 

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከኤ.ዱ.ዩ ኮሚዩኒኬሽን ጋር በመተባበር ዘመናዊ የሆነ ድህረገፅ በመስራት ዛሬ ፕላኔት ሆቴል ላይ ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ አስመርቋል።

 

በኤ.ድ.ዩ ኮሚኒኬሽን የተሰራው የኦንላይን ድህረገፅ የተለያዩ ስራዎችን በቀላሉ ክለቡ እንዲያካሂድ ከማስቻሉ በተጨማሪ የክለቡ የገቢ ምንጭም ይሆናል።ድህረገፁ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል የማልያ ሽያጭ፣የስታድየም ትኬት ሽያጭ፣ደጋፊዎች የክለቡ አባል ማድረግ፣የገንዘብ መዋጮ እና ሌሎች ግልጋሎቶችን የሚሰጥ መሆኑን በጋዜጣዊው መግለጫ ላይ ተገልፆል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...