መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ አዲግራት ተጨዋቾች ማስፈረሙን ቀጥሏል
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልዋሎ አዲግራት ተጨዋቾች ማስፈረሙን ቀጥሏል

አጋራ
አጋራ

በ2010 የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ወላይታ ዲቻ የተሳካ ውድድር ሲያሳልፍ የቡድኑ ወሳኝ ተጨዋች የነበረው ሃይማኖት ወርቁ አዲስ አሰልጣኝ የቀጠረው ወልዋሎ አዲግራትን ተቀላቅሏል።

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከወላይታ ድቻ ጋር ያሳለፈው የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ፣ባህርዳር ፤ ሀዋሳ ከተማ፣ጅማ አባጅፋር  ተጫዋቾች ለወልዋሎ አዲግራት የአንድ ዓመት የውል ስምምነት ፈርሟል ።

ከሀይማኖት በተጨማሪ ቢጫ ለባሾቹ ዐመል ሚሊኪያስ ፤ አወል አብደላ እና ያሬድ ብርሀኑን ማስፈረም የቻሏቸው ተጫዋቾች ናቸው

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...