መነሻ ገጽ ወልዋሎ ወልዋሎ በሜዳው ዙሪያ ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልዋሎ በሜዳው ዙሪያ ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል

አጋራ
አጋራ

ወልዋሎ በሜዳው ዙሪያ ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል

ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ የመጫወቻ ሜዳየ ለጨዋታ ቡቁ ነው ሲል ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ ልኳል።

በ2010 ለእድሳት ተብሎ የፈረሰው የወልዋሎ ስታዲዮም ጨዋታ ለማከናወን አስፈላጊውን ነገር አሟልቶ ከፌደሬሽኑ ገምጋሚዎች መጥተው ስታዲየሙን እንዲገመግሙ ባስገባው ደብዳቤ መሰረት ከቀናቶች በፊት በፌደሬሽኑ የተላከው ኮሚቴ ሜዳውን ገምግሞ ለጨዋታ ብቁ እንደሆነ ለፌደሬሽን ባቀረበው ሪፖርት ማሳወቁ ይታወሳል። ሆኖም ግን ፌደሬሽኑ ለጨዋታ ብቁ አይደለም የሚል ውሳኔ ተገቢ አይደለም ሲል ነው ክለቡ በላከው የቅሬታ ደብዳቤ ያመላከተው።

ክለቡ የላከው ደብዳቤ የሚከተለው ይመስላል 👇👇👇👇


አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...