By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ወልቂጤ ከነማ በዝውውር ነቅቶ እየተሳተፈ ይገኛል !
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችወልቂጤ ከተማየዝውውር ዜናዎች

ወልቂጤ ከነማ በዝውውር ነቅቶ እየተሳተፈ ይገኛል !

kidus Yoftahe
kidus Yoftahe 6 years ago
Share
SHARE

በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎን እያደረጉ የሚገኙት ወልቂጤ ከተማዎች አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ከመቀላቀል ባለፈ የተጫዋቻቸውን ውል በማራዘሙ ቀጥለዋል ።

በአሁን ሰዓትም የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ውል ሲያራዝሙ አንድ ተጫዋች ማስፈረማቸው ተገልጿል ።

አሳሪ አልማሀዲ ከደቂቃዎች በፊት በክትፎዎቹ ቤት ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ለመቆየት የተስማማ ተጫዋች ሆኗል ።

አሳሪ አልማሀዲ ክትፎዎቹን ከመቀላቀሉ አስቀድሞ በሙገር ሲሚንቶ ፤ ወልዋሎ አዲግረታት ዩኒቨርስቲ በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።

- ማሰታውቂያ -

ከአሳሪ አል አህመዲ በተጨማሪ ክትፎዎቹ የግብ ጠባቂያቸውን ጆርጅ ደስታን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት ማራዘማቸው ታውቋል ።

በዛሬው እለት ቡድኑን መቀላቀሉ የተገለፀው ረመዳን ናስር ሲሆን ክትፎዎቹን ከስሑል ሽረ መቀላቀሉን ሀትሪክ ስፖርት ለማወቅ ችላለች ።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By kidus Yoftahe
Follow:
Hatricksport website Editor
Previous Article ፍሬው ሰለሞን [ጣቁሩ] ወደ ወልቂጤ አምርቷል
Next Article የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለስፖርት ሚድያ አካላት በኢአፌ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል፡፡

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎች

“ኢትዮጵያኖች ቴክኒክ የላቸውም የሚለው ሀሳብ አያስማማኝም፤ ታክቲክ ከሆነ ግን እቀበለዋለው”ሙሉዓለም መስፍን /ዴኮ/

መሸሻ ወልዴ By መሸሻ ወልዴ 7 years ago
ኢትዮጵያ ቡና ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል
ሀትሪክ ስፖርት በነገ እትሟ ባለ ቀለሟ እና ተወዳጇ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ማክሰኞም ለንባብ ትበቃለች፤ አታምልጦት፡፡
መቐለ ላይ ሀትሪክ ተሰራ ኦኪኪ አፎላቢ ሀዋሳ ላይ ሶስት ግቦችን በማስቆጠር ሀትሪክ ሰርቷል።
አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?