መነሻ ገጽ ወልቂጤ ከተማ ወልቂጤ ከተማ ሄኖክ አወቀን አስፈርሟል
ወልቂጤ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወልቂጤ ከተማ ሄኖክ አወቀን አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

 

በአዳዲስ ተጨዋቾች እየተዋቀረ ሚገኘው ወልቂጤ ከተማ ሄኖክ አወቀን ከኢኮስኮ አስፈረመ።የቀድሞው የፋሲል ከተማ አማካኝ ሄኖክ አወቀ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ከኢኮስኮ ጋር ቆይታ ያደረገ ሲሆን በቀጣይ ዓመት በታሪካቸው ለመጀመርያ ጊዜ በፕሪምየር ሊጉ ተሳትፎዋቸውን ለሚያደርጉት ክትፎዎቹ የሚጫወት ይሆናል።

ወልቂጤዎች ሄኖክ አወቀን ማስፈረማቸው ተከትሎ የክረምቱ የፈራሚዎቻቸውን ቁጥር 15 ማድረስ ችለዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...