መነሻ ገጽ ወልቂጤ ከተማ ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል
ወልቂጤ ከተማዜናዎች

ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል

አጋራ
አጋራ

ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጨዋቾችን አስፈረመ

አዲስ አዳጊዎቹ ወልቂጤ ከተማ የክረምቱ 13ተኛ ና 14ተኛ ፈራሚዎቻቸውን አግኝተዋል።በዝውውሩ በንቃት እየተሳተፋ ሚገኙት ክትፎዎቹ ኤፍሬም ዘካርያስን ከአዳማ ከተማ እንዲሁም ጆርጅ ደስታን ከመድን ማስፈርም ችለዋል።

ያለፋትን ሁለት ዓመታት በአዳም ከተማ ያሳለፈው የቀድሞው የመተሃራ ስኳር፣ሃዋሳ ከተማ ና ኢትዮጵያ ቡና አማካይ ኤፍሬም ዘካርያስ  በአንድ ዓመት ውል ከወልቂጤ ጋር ሚያቆየውን ውል ተፈራርሟል።

ባሳለፍነው ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ከመድን ጋር ያሳለፈው ግብ ጠባቂው ጆርጅ ደስታ ሌላኛው ወልቂጤን የተቀላቀለ ተጨዋች ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...