መነሻ ገጽ ወላይታ ድቻ ወላይታ ድቻ ገብረክርስቶስ ቢራራን በአሰልጣኝነት ሾመ
ወላይታ ድቻዜናዎች

ወላይታ ድቻ ገብረክርስቶስ ቢራራን በአሰልጣኝነት ሾመ

አጋራ
አጋራ

ከአሸናፊ በቀለ ጋር የተለያዩት ወላይታ ድቻዎች በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከደቡብ ፖሊስ ጋር ያሳለፈውን ገብረክርስቶስ ቢራራን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥሯል።

በ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላለመውረድ የተጫወተው ወላይታ ድቻ በቀጣይ ዓመት ውድድር በገብረክርስቶስ ቢራራ እየተመራ ብርቱ ተፎካካሪ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል።

የኳስ ቁጥጥር ላይ መሰረት ያደረግ አጨዋወትን ሚከተሉት ገብረክርስቶስ ቢራራ ለእጨዋወታቸው ሚመቹ ተጨዋቾችን ለማስፈረም ሐምሌ 25 በተከፈተው የተጨዋቾች ዝውውር ላይ በንቃት እንደሚሳተፉ ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...