ወላይታ ድቻ ቅጣት ተላልፎበታል
የክለቡ ተጨዋች የነበረው የአንዷለም ንጉሴ የ3 ወር ደመወዝ ባለመክፈሉ በዲሲፕሊን ኮሚቴ የተወሰነበት ውሳኔ በይግባኝ ኮሚቴም የጸናበት ወላይታ ድቻ ውሳኔውን ተግባራዊ ባለማድረጉ ካለፈው አርብ ጀምሮ መታገዱ ታውቋል፡፡
- ማሰታውቂያ -
በዚህም መሠረት ውሳኔውን ተግባራዊ እስኪያደርግ በየቀኑም የክፍያው 2 በመቶ እንደሚወልድ
ተረጋግጧል፡፡
ወላይታ ድቻ ቅጣት ተላልፎበታል
የክለቡ ተጨዋች የነበረው የአንዷለም ንጉሴ የ3 ወር ደመወዝ ባለመክፈሉ በዲሲፕሊን ኮሚቴ የተወሰነበት ውሳኔ በይግባኝ ኮሚቴም የጸናበት ወላይታ ድቻ ውሳኔውን ተግባራዊ ባለማድረጉ ካለፈው አርብ ጀምሮ መታገዱ ታውቋል፡፡
በዚህም መሠረት ውሳኔውን ተግባራዊ እስኪያደርግ በየቀኑም የክፍያው 2 በመቶ እንደሚወልድ
ተረጋግጧል፡፡
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!


Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account
