መነሻ ገጽ ትግራይ ዋንጫ ወላይታ ድቻ በትግራይ ዋንጫ ይሳተፋል
ትግራይ ዋንጫወላይታ ድቻዜናዎች

ወላይታ ድቻ በትግራይ ዋንጫ ይሳተፋል

አጋራ
አጋራ

 

ወላይታ ድቻ ለሁለተኛ ጊዜ በሚካሄደው ትግራይ ዋንጫ በተጋባዥነት ሚሳተፍ ሌላኛው የደቡብ ክልል ክለብ ሆኗል። ጥቅምት 30 ሚጀምረው ትግራይ ዋንጫ 5 የክልሉ ክለቦችን ተሳታፊ ሚያደርግ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም ተጋባዥ ክለቦችን ያሳትፋል።በዚህ መሰረት ከዚህ ቀደም ሲዳማ ቡና በውድድሩ አንደሚሳተፍ ማረጋገጫ የሰጠ ሲሆን አሁንም ሌላኛው የደቡብ ክልል ክለብ የሆነው ወላይታ ድቻ በውድድሩ አንደሚሳተፍ ለውድድሩ አዘጋጆች አስታውቋል። በዚህ መሰረት እስካሁን 7 ክለቦች በውድድሩ እንደሚሳተፋ ሲረጋገጥ በሚቀጥሉት ቀናት ሌሎች ክለቦች መልሶቻቸውን ያሳውቃሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...