መነሻ ገጽ ወላይታ ድቻ ወላይታ ድቻ አሰልጣኙን አሰናበተ
ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወላይታ ድቻ አሰልጣኙን አሰናበተ

አጋራ
አጋራ

በዚህ አመት ወላይታ ድቻ አሰልጣኙን በውጤት ማጣት ካሰናበቱ ክለቦች ቀዳሚው ሆኗል።

በዘንድሮው አመት ከአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር በመለያየት የቀድሞው ዲላ እና ደቡብ ፖሊስ አሰልጣኝ የነበሩት አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን የቀጠሩት ወላይታ ድቻ ክለባቸው በተጠበቀው መልኩ እየሄደ አለመሆኑን ተከትሎ ከብዙ ውዝግቦች በኋላ ከአሰልጣኛቸው ጋር ዛሬ በመወያየት በስምምነት መለያያታቸው ሀትሪክ ስፖርት ከስፍራው ያገኘችው መረጃ ጠቁሟል። ወላይታ ድቻ በዚህ አመት ከስምንት ጨዋታ ስድስት ነጥብ አግንቶ በሶስት የግብ እዳ በሊጉ ግርጌ ላይ ተቀምጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...