መነሻ ገጽ ወላይታ ድቻ ወላይታ ድቻ በታሪኩ ለመጀመሪያ ግዜ ድሬዳዋን አሸነፈ
ወላይታ ድቻዜናዎችየጨዋታ ዘገባድሬዳዋ ከተማ

ወላይታ ድቻ በታሪኩ ለመጀመሪያ ግዜ ድሬዳዋን አሸነፈ

አጋራ
አጋራ

ወላይታ ድቻ በታሪኩ ለመጀመሪያ ግዜ ድሬዳዋን አሸነፈ

ድሬዳዋ ለመጀመሪያ ግዜ በወላይታ ድቻ ተሸነፈ።

በ 12ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የወላይታ ድቻ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ ከጨዋታ ብልጫ ጋር በጦና ንቦች 3-0 አሸናፊነት ተጠናቋል።በዚህ ጨዋታ ድቻ በእዮብ አለማየሁ ሁለት እና ባየ ገዛኻኝ አንድ ግብ ወላይታ ድቻን በድሬዳዋ ላይ በታሪካቸው ለመጀመሪያ ግዜ እንዲያሸንፍ ያስቻሉ ግቦች ናቸው። ከ2008 ጀመሮ ግንኙነት የጀመሩት ሁለቱም ቡድኖች ወላይታ ድቻ በምንም አጋጣሚ አሸንፎ ባያውቅም በሜዳው እና በደጋፊው ፊት ሪከርዱን ሰብሯል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...