መነሻ ገጽ ወላይታ ድቻ ወላይታ ድቻ ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል
ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወላይታ ድቻ ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል

አጋራ
አጋራ

ወላይታ ድቻ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው ጨዋታ መካከል በተፈጠረው የደጋፊዎች ግጭት ለተጎዱት እና የጉላሉት ደጋፊዎቼ ካሳ ይገባል ሲል ሲል ለፌደሬሽኑ አቤቱታውን አስገብቷል።

ወላይታ ድቻ በ15ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ወደ አዲስ አበባ አቅንቶ ኢትዮጵያ ቡናን ገጥሞ 3-1 መሸነፉ ይታወሳል። በጨዋታው መሀል በተፈጠረ ግጭት ደጋፊዎቼ ተጎድተዋል ሲሉ ነው ቅሬታቸውን ያስገቡት።

ክለቡ የላከው ደብዳቤ የሚከተለው
ይመስላል 👇👇

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...