መነሻ ገጽ ወላይታ ድቻ ወላይታ ድቻ ለሶስት ተጫዋቾች የማስጠንቀቅያ ወረቀት ሰጥቷል
ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወላይታ ድቻ ለሶስት ተጫዋቾች የማስጠንቀቅያ ወረቀት ሰጥቷል

አጋራ
አጋራ

የወላይታ ድቻ ቦርድ ሰብሳቢ እና የክለቡ ፕሬዝደንት ጎበዜ ጎዳና እንደገለፁት ከሆነ ሙባረክ ሽኩር አወል አብደላህ እና ሳምሶን ቆልቻ የተባሉ ተጫዋቾች በቡድኑ ውስጥ ጥሩ መንፈስ እንዳይኖር እና መከፋፈል እንዲኖር በማድረጋቸው ነው ይህ የማስጠንቀቂያ ወረቀት የደረሳቸው ብለዋል። የውጤት ቀውሱን ተከትሎ የወላይታ ድቻ የቦርድ አባላት ትላንት ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ ዋና አሰልጣኙን ጨምሮ ሌሎች የክለቡ አመራሮችንም ማሰናበቱ ይታወሳል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...