መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ቀጥለውበታል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግድሬዳዋ ከተማ

ክለቦች ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ቀጥለውበታል

አጋራ
አጋራ

 

ፕሪምየር ሊጉ ገና ዘጠነኛ ሳምንታ ላይ ደርሷል ሆኖም ግን የፕሪምየር ሊጉ ክለቦች ለተጫዋቾቻቸው እና አሰልጣኞች ማስጠንቀቂያ መስጠትን ከጀመሩ ሰንበትበት ብለዋል። ዛሬ ደግሞ ድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኙን ጨምሮ ለአምስት ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ መስጠቱን ክለቡ በይፋዊ ፌስቡክ ገፁ ገልጷል።

የክለቡ መረጃ እንደሚከተለው ነው

ቡርቱካናማዎቹ አሰልጣኝ ስምኦን ዓባይን እና ናይጀሪያዊው አጥቂ ባጅዋ አደግሰንን ጨምሮ ሌሎች አምስት ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። አሰልጣኙ ስምኦን ዓባይ ቡድኑ በስምንተኛው ሳምንት አዲስ አበባ ስታዲዮም ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያደረገው ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ በጥቂት የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ያልተገባ በደል ቢደርስባቸውሞ ክለቡ የሚታወቅበት እና መልካም ስነምግባር ወደ ጎን በመተው አራት ተጫዋቾቹን እና አንድ አሰልጣኝ ሁኔታዎችን በጨዋነትና በመልካም ስነምግባር ማረጋጋት ነበረባቸው በማለት በቃል ደረጃ አስጠንቅቋል። አጥቂው ባጅዋ አደግሰን ደግሞ ወደ ቡድኑ ከመጣ ጀምሮ የሚጠበቅበትን ግልጋሎት እየሰጣ አለመሆኑ ተከትሎ ከአስራ አምስት ቀን በፊት አቋሙን እንዲያስተካክል ቢነገረውም ማስተካከል ባለመቻሉ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ደርሶታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...