መነሻ ገጽ አፍሪካ ካፍ የውድድር ቀኖችን ይፋ አደረገ !
አፍሪካካፍዜናዎች

ካፍ የውድድር ቀኖችን ይፋ አደረገ !

አጋራ
አጋራ

 

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከተቋረጠ ውድድሮች መካከል የክለቦች የውስጥ ውድድር ሲሆን ካፍ ከሰዓታት በፊት የካፍ ሻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫዎች የመካሄጃ ቀናት ይፋ አድርጓል ።

ይህንንም ተከትሎ የግማሽ ፍፃሜ የኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታዎች ከመጪው መስከረም 12 ጀምሮ እንደሚካሄድ ይፋ ሆኗል ።

በዚህም መሰረት :-

1. ፒራሚድ ክለብ ( ግብፅ ) ከ ሆሮያ ክለብ ( ጊኒ )

2. ቤርካን ክለብ ( ሞሮኮ ) ከ ሁሳ ( ሞሮኮ ) ጨዋታቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል ።

የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታዎች ከአምስት ቀናት በኋላ መስከረም 17 የሚደረግ ይሆናል ።

በሌላኛው የውድድር መድረክ በጉጉት በሚጠበቀው የሻምፒየንስ ሊግ መርሀ ግብሮች ቀሪ ጨዋታዎች በሞሮኮ እና ግብፅ ላይ በደርሶ መልስ እንደሚካሄዱ ሲገለፅ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች መስከረም 15 እና 16 ሲካሄዱ የመልስ ጨዋታዎች በሳምንቱ መስከረም 22 እና 23 እንደሚካሄዱ ካፍ ይፋ አድርጓል ።

ካፍ በላከው ደብዳቤ እንዳሳወቀው ሁሉም ጨዋታዎች በዝግ እንደሚካሄድ በይፋ አሳውቋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...