መነሻ ገጽ ካፍ ካፍ የውድድር ቀኖችን ይፋ አደረገ !
ካፍዜናዎች

ካፍ የውድድር ቀኖችን ይፋ አደረገ !

አጋራ
አጋራ

 

ካፍ የቀጣይ የውድድር ዓመት የአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ጨዋታዎች የሚካሄዱበትን ቀን ይፋ አድርጓል ።

በዚህም መሰረት :-

የቅድመ ማጣርያ ጨዋታዎች የመጀመሪያ ዙር ከ ህዳር 11 – 13 ሲካሄዱ የመልስ ጨዋታዎች ከ ህዳር 18 እስከ 20 እንደሚካሄዱ ይፋ ሆኗል ።

ይህንን ተከትሎ የመጀመሪያው ዙር የማጣርያ ጨዋታዎች ከታህሳስ 2 -4 ሲካሄዱ የመልስ ጨዋታዎች ከ ታህሳስ 9 – 11 ይካሄዳሉ ።

ከእነዚህ የማጣርያ ጨዋታዎች በመቀጠል ወደ ምድብ ድልድሉ የሚገቡ ቡድኖች ከ የካቲት አምስት ጀምሮ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ ።

ከዚህ በተጨማሪ ካፍ በዛሬው እለት አስራ ሁለት ሀገራት ( አልጄርያ ፣ አንጎላ ፣ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ፣ ግብፅ ፣ ጊኒ ፣ ሊቢያ ፣ ሞሮኮ ፣ ናይጄርያ ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ ሱዳን ፣ ቱኒዚያ እንዲሁም ዛምቢያ ) እያንዳንዳቸው በውድድር መድረኮቹ ላይ በሁለት ክለቦች እንደሚወከሉ ይፋ አድርጓል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...