መነሻ ገጽ ካፍ ካፍ ውድድሩን ማራዘሙን ይፋ አደረገ !
ካፍዜናዎች

ካፍ ውድድሩን ማራዘሙን ይፋ አደረገ !

አጋራ
አጋራ

 

በወቅታዊው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ውድድሮች ሲሰረዙ አሁን በወጣ መረጃ የ 2020 የፊፋ ከ 20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች መራዘማቸው ይፋ ሆኗል ።

በመጪው ወርሀ መስከረም እንዲካሄድ ቀነ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው በኮስታሪካ እና ፓናማ አዘጋጅነት የሚካሄደው የ 20 ዓመት በታች የአለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች መቼ እንደሚካሄዱ ያልተገለፀ ሲሆን ካፍ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተነጋግሮ ውሳኔ እንደሚያስተላለፍ አሳውቋል ።

የኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት ሴት ብሔራዊ ቡድንም የብሩንዲ አቻቸውን በሰፊ ጎል ልዩነት በማሸነፍ ከዜምቧቡዌ ጋር ለመጫወት መርሐ ግብር ወጥቶላቸው የቆየ ቢሆንም ካፍ ውድድሩን ማረዘሙን ይፋ አድርጓል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...