መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ ኦኪኪ ኦፎላቢ መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ኦኪኪ ኦፎላቢ መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

 

ሻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታ የክረምቱ 3ተኛ ፈራሚያቸውን ኦኪኪ ኦፎላቢን ከጅማ አባጅፋር አድርገዋል።ባሳለፍነው የውድድር ዓመት አጋማሽ ላይ ካልተሳካ የግብፅ ቆይታ በኃላ ጅማ አባጅፋርን የተቀላቀለው ናይጀርያዊው አጥቂ ኦኪኪ በ2010 አብሮት ከሰራው ገብረመድህን ሃይለ ጋር በድጋሚ ሊገናኝ ችሏል።

ብዙ ውላቸውን ያጠናቀቁ ነባር ተጨዋቾች ያሉት መቐለ 70 እንደርታ በሚቀጥሉት ቀናት ውላቸውን ሊያራዝም እንደሚችል ይገመታል።በተያያዘ ዜና ባለፋት የመልቀቅያ ደብዳቤ አስገብተው የነበሩት አሰልጣኝ ገብረመድህን ሃይሌ ከክለቡ ጋር የመቀጠል አድላቸው ሰፊ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...