የ2010 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግን በኮከብ ግብ አግቢነት እየመራ ከጅማ አባጅፋር ጋር ሻምፒዮን መሆን የቻለው ኦኪኪ አፎላቢ ከ6 ወራት ቆይታ በኃላ ዳግም ጅፋሮችን መቀላቀሉ ተውቋል።
ከጥቂት ሳምንታት በፊት ወደ ሸገር የመጣው ጋናዊው አጥቂ ስሙ ከኢትዮጵያ ቡና ፣ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ከመቐለ 70 እንደርታ እና ከፋሲል ከነማ ጋር ሲያያዝ መቆየቱ ይታወሳል።

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ