መነሻ ገጽ ዜናዎች ኦኪኪ አፎላቢ ጅማ አባጅፋርን በይፋ መቀላቀሉ እርግጥ ሆኗል።
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጅማ አባጅፋር

ኦኪኪ አፎላቢ ጅማ አባጅፋርን በይፋ መቀላቀሉ እርግጥ ሆኗል።

አጋራ
አጋራ

የ2010 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግን በኮከብ ግብ አግቢነት እየመራ ከጅማ አባጅፋር ጋር ሻምፒዮን መሆን የቻለው ኦኪኪ አፎላቢ ከ6 ወራት ቆይታ በኃላ ዳግም ጅፋሮችን መቀላቀሉ ተውቋል።
ከጥቂት ሳምንታት በፊት ወደ ሸገር የመጣው ጋናዊው አጥቂ ስሙ ከኢትዮጵያ ቡና ፣ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ከመቐለ 70 እንደርታ እና ከፋሲል ከነማ ጋር ሲያያዝ መቆየቱ ይታወሳል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...