መነሻ ገጽ ዜናዎች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ በ95 ሚሊየን ብር አዲስ ህንጻ ገዝቷል
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ በ95 ሚሊየን ብር አዲስ ህንጻ ገዝቷል

አጋራ
አጋራ

ከወሎ ሰፈር ወደ ቄራ ሲያቀኑ የኢትዮጲያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ
ዋና ጽ/ቤት ወይም የሳውዲአረቢያ ኤምባሲ ጋር ሳይደርሱ የሚያገኙት ባለ 8 ፎቅ ህንፃ በተለይ ከሰኔ በዃላ
የኢትዮጲያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ንብረት መሆኑ ተረጋግጧል::

ከፊፋ በተገኘ ድጋፍ እስከ 120 ሚሊየን ብር የሚያወጣው
ህንጻ. በ95 ሚሊየን ብር. ለመግዛት የተስማሙት. አመራሮቹ
ወደ 7. የሚጠጉ ህንጻዎችን ከተመለከቱ በዃላ መሆኑ ታውቋል::

ፌዴሬሽኑ ወደ 13 ሚሊየን ብር ለሻጩ የቅድሚያ ክፍያ የሰጠ ሲሆን የርክክብ ሂደቱ በ3ወር ጊዜ ውስጥ የሚያልቅ እንደሆነ መረጃዎች ያስረዳሉ::

አመራሮቹ በቅርቡ በዚህ ህንጻ ግዢ ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...