መነሻ ገጽ ወልዋሎ እኔ ለወልዋሎ በሚል መሪ ቃል ዛሬ በአዲግራት ሩጫ ተካሄደ
ወልዋሎዜናዎች

እኔ ለወልዋሎ በሚል መሪ ቃል ዛሬ በአዲግራት ሩጫ ተካሄደ

አጋራ
አጋራ

 

እኔ ለወልዋሎ በሚል መሪ ቃል አዲግራት ላይ የአራት ኪሎ ሜትር ሩጫ ዛሬ ተካሂዷል።

 

ዛሬ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲን ክለብ የፋይናንስ አቅም ለማጎልበት ታሰቦ የተደረገው ይሀ ሩጫ በሁሉም እድሜ አንድ ላይ በአራት ኪሎሜትር ውድድሩ ተደርጓል። በርካታ ተወዳዳሪዎች የተሳተፉበት ይህ ሩጫ ከውድድር ባለፈም ለህብረተሰቡ የመዝናኛ መንገድ ነበር።

ከአንድአመት ከስድስት ወር በኋላ ወደ ሜዳው በመመለስ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ በ15ኛው ሳምንት ከወልቂጤ ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ ደጋፊዎች ክለባቸው ለማየት እንደጓጉ በውድድሩ በጉልህ ሲንፀባረቅ የነበረ ጉዳይ ሆኖ አልፋል። የውድድሪ አሸናፊዎችም ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...