መነሻ ገጽ Africa ኢንተርናሽናል አርቢተር ባምላክ ተሰማ ትልቁን ጨዋታ ይመራል !
Africaአፍሪካካፍዜናዎች

ኢንተርናሽናል አርቢተር ባምላክ ተሰማ ትልቁን ጨዋታ ይመራል !

አጋራ
አጋራ

የአፍሪካ የክለቦች ውድድር ኳከነገ ጀምሮ መካሄዳቸውን ሲጀምሩ ተጠባቂ መርሀ ግብሮችን የሚስተናገዱበት ይሆናል ።

ኢትዮጵያዊው ስኬታማ ኢንተርናሽናል አርቢተር ባምላክ ተሰማ ወይሳም የፊታችን ማክሰኞ በአፍሪካ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ በግብፁ ፒራሚድ ክለብ እና በጊኒው ሆሮያ ክለብ መካከል የሚካሄደውን ጨዋታ በመሀል ዳኝነት እንደሚመራ ለማወቅ ተችሏል ።

ባምላክ ተሰማ ከዚህ ቀደም ሀያ አምስት የሚጠጉ የአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎችን በበላይነት መምራት ሲችል ከሁለት ዓመታት በፊት በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ በዛማሊክ እና በሞሮኮው ቤርኬን መካከል የተደረገውን ጨዋታ በመሀል ዳኝነት መምራቱ የቅርብ ትውስታ ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...