መነሻ ገጽ አፍሪካ ኢንተርናሽናል አልቢተር ባምላክ ተሰማ ለትልቁ መድረክ እጩ ሆኗል !
አፍሪካዜናዎች

ኢንተርናሽናል አልቢተር ባምላክ ተሰማ ለትልቁ መድረክ እጩ ሆኗል !

አጋራ
አጋራ

ኢንተርናሽናል አልቢተር ባምላክ ተሰማ ከሁለት ዓመት በኋላ በኳታር አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የ 2022 የዓለም ዋንጫ ከታጩት ስድስት አፍሪካውያን ዳኞች ውስጥ ቀዳሚው መሆን ችሏል ።

ኢንተርናሽናል አልቢተር ባምላክ ተሰማ ከአልጄርያው ሙስተጠፋ ጎርባል ፣ ከሞሮኮው ሬድዋን ጄይድ ፣ ከግብፁ ኦማር ሞሐመድ ፣ ከሴኔጋሉ ማጉቴ ንዳዬ እንዲሁም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎው ንጋምቦ ንዳላ የታጩት ስድስት ዳኞች መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል ።

ኢንተርናሽናል አልቢተር ባምላክ ተሰማ ማጉቴ ንዳዬ እንዲሁም ንጋምቦ ንዳላ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ እንሚሳተፉ ትልቁን ግምት አግኝተዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...