መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ኢንስትራክተር ሠውነት ቢሻዉ ወደ ጋቦን ተጓዙ
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ኢንስትራክተር ሠውነት ቢሻዉ ወደ ጋቦን ተጓዙ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያን ብሄራዊ ቡድንን ከ31 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ያሳለፉት ኢንስትራክተር ሠዉነት ቢሻው ወደ ጋቦን ተጋዙ።ኢንስትራክተሩ ወደ ጋቦን የተጒዙት በአዋሽ ወይን ጠጅ ፋብሪካ ሲሆን ድርጅቱ አሰልጣኙ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ያደረጉትን አስተዋጽኦ ግምት ዉስጥ በመክተት ሙሉ ወጪያቸው ተሸፋፍኖላቸዉ ዛሬ ጠዋት ወደ ጋቦን አምርተዋል ። ኢንስትራክተሩ ከአዲስ አበባ ከመነሳታቸው በፊት ከሀትሪክ ጋዜጣ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ማክሰኞ ይጠብቁን።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜና እረፍትዜናዎች

የጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ አጭር የህይወት ታሪክ

ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ገ/ስላሴ እና ከአባቱ ሀምሳ አለቃ ወልዴ...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...