መነሻ ገጽ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሰልጣኝ አንዋር ያሲንን አሰናበተ
ኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሰልጣኝ አንዋር ያሲንን አሰናበተ

አጋራ
አጋራ

በከፍተኛ ሊግ እየተሳተፈ የሚገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሰልጣኝ አንዋር ያሲንን አሰናበተ።

የክለቡ ቦርድ ክለቡን ውጤታማ ማድረግ አልቻሉም በሚል አሰልጣኞቹንና የክለቡን ተጨዋቾች ካነጋገረ በኋላ ነው አሰልጣኝ አንዋር ያሲንን ለማሰናበት የወሰነው ተብሏል። ቡድኑ በጊዜያዊነት የቴክኒክ ክፍሉን ሲመሩ የነበሩት ጉልላት ፍርዴ እና ተስፋዬ ዘርጋው እንደሚመሩት ሲታወቅ፡፡ ክለቡን ወደ ፕሪሚየር ሊግ የማሳደግ ሀላፊነትም ጭምር እንደሚጠበቅባቸው ሀትሪክ ስፖርት ያገኘቸው መረጃ ያመላክታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...