መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና የክረምቱ የመጨረሻ ፈራሚውን ዝውውር አጠናቀቀ
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ኢትዮጵያ ቡና የክረምቱ የመጨረሻ ፈራሚውን ዝውውር አጠናቀቀ

አጋራ
አጋራ

 

በክረምቱ በርካታ ዝውውርን ያከናወኑት ኢትዮጵያ ቡናዎች ፍቅረየሱስ ተክለብርሃንን የግላቸው አድርገዋል።

የቀድሞው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የሀዋሳ የየመሃል ሜዳ ተጨዋች ፍቅረየሱስ በክረምቱ መከላከያን ለመቀላቀል ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም መከላከያ በፕሪምየር ሊጉ ማይሳተፍ መሆኑን ካረጋገጠ በኃላ ለክለቡ ጋር በስምምነት በመለያየት የካሳዬ አራጌ ቡድንን ተቀላቅሏል። ኳስ ቁጥጥር ላይ መሰረት ያደረገው የካሳዬ አጨዋወትን ለመተግበር ዋነኛ የሆነውን የመሀል ሜዳቸውን እያጠናከሩ ሚገኙት ቡናዎች ከዚህ ቀደም አለም አንተካሳ(ማርዮ)፣ታፈሰ ሰለሞን፣አዲስ ፍስሀ፣ ማስፈረማቸው ሚታወስ ነው።

በዝዋይ በመከተም የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በማከናወን ላይ ሚገኙት ኢትዮጵያ ቡና በሚቀጥሉት ቀናት ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ተሳታፊ ይሆናሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...