መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና የሁለት ወሳኝ ተጨዋቾቹን ውል እራዝሟል
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና የሁለት ወሳኝ ተጨዋቾቹን ውል እራዝሟል

አጋራ
አጋራ

 

 

ካሳዬ እራጌን በእሰልጣኝነት የቀጠሩት ኢትዮጵያ ቡና የሁለት ወሳኝ ተጨዋቾቻቸውን ውል እራዝመዋል።ባሳለፍነው የውድድር ዓመት 11 ጎሎችን ያስቆጠረው ተስፈኛው ወጣት እቡበከር ነስሩ ከእናት ክለቡ ጋር ለቀጣይ ዓመት ለመቀጠል ተስማምቷል።

በተመሳሳይ በተለያዩ ቦታዎች በመጫወት ሚታወቀው እያሱ ታምሩ ሌላው ውሉን ያራዘመ ተጨዋች ነው።በፓፓዲች እና በጎሜዝ ስር በተለያዩ ቦታዎች በመጫወት ጥሩ ብቃቱን ያሳየው እያሱ በቀጣይ ዓመት በካሳዬ እራጌ ቡድን ቁልፍ ቦታ ሊሰጠው እንደሚችል ይገመታል።

ኢትዮጵያ ቡና በሚቀጥሉት ቀናቶች ውስጥ የነባር ተጨዋቾቹ ውል ማራዘም በተጨማሪም የእዳዲስ ተጨዋች ዝውውር ያጠናቅቃል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...