መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና ወንድሜነህ ደረጄን ከባህርዳር ከተማ አስፈረመ
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና ወንድሜነህ ደረጄን ከባህርዳር ከተማ አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

ወደ ክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር ዘግይቶ የገባው ኢትዮጵያ ቡና ወንድሜነህ ደረጄን ከባህርዳር ማስፈረም ችሏል።

በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የባህርዳር ከተማን ጠንካራ የተከላካይ ክፍልን በሚገባ የመራው ወንድሜነህ ደረጄ በክረምቱ ኢትዮጵያ ቡናን የተቀላቀለ አምስተኛ ተጨዋች ሆኗል።

ሃብታሙ ታደሰ፣አለም አንተካሳ(ማርዮ)፣ተክለማርያም ሻንቆ ና ሠይፈ ዛኪር ማስፈረም የቻለው ቡና ወንድይፍራው ጌታሁን እና ቶማስ ስምረቱን ያጣውን የተከላካይ ክፍሉን ለማጠናከር ወንድሜነህ ደረጄን ምርጫው አድርጓል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...