መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና ከአምስት ነባር ተጨዋቾቹ ጋር ተለያየ
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ኢትዮጵያ ቡና ከአምስት ነባር ተጨዋቾቹ ጋር ተለያየ

አጋራ
አጋራ

 

ካሳዬ ኣራጌን በአዲስ አሰልጣኝነት ለመቅጠር ዝግጅት ላይ ያለው ኢትዮጵያ ቡና ከአምስት ተጨዋቾቹ ጋር ተለያይቷል።

የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን 9ኛ ደረጃን በመያዝ ያጠናቀቀው ኢትዮጵያ ቡና ከሳምሶን ጥላሁን፣ ቶማስ ስምረቱ፣ ወንድይፍራው ጌታሁን፣ ክሪዚስቶም ንታምቢ እንዲሁም ከግብ ጠባቂው ወንድወሰን እሸናፊ ጋር መለያየት ችሏል።

በካሳዬ እራጌ እየተመራ ቡድኑን እንደአዲስ እንደሚሰራ እሚገመተው ኢትዮጵያ ቡና ሐምሌ 26 በሚከፈተው የተጨዋቾች ዝውውር ላይ በንቃት ሊሳተፍ እንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...