መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና ኢስማዔል ዋቴንጋ በሁለት ዓመት ውል በይፋ አስፈረመ
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ኢትዮጵያ ቡና ኢስማዔል ዋቴንጋ በሁለት ዓመት ውል በይፋ አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜዝ እየተመሩ ቡድናቸውን በማጠናከር የተጠመዱት ቡናዎች ኡጋንዳዊውን ግብ ጠባቂ ኢስማኤል ዋቴንጋን ማስፈረማቸውን ይፋ ኣድርገዋል።ከቫይፐርስ ጋር የኡጋንዳ ፕሪሜየርሊግ ዋንጫን ማንሳት የቻለው ዋቴንጋ ዲዲዬ ጎሜዝ የ2011 ኢትዮጵያ ፕሪሜየርሊግ ዋንጫን ለማንሳት በሚያደርጉት ግስጋሴ ኣጋዥ እንደሚሆናቸው ይገመታል።

ተመስገን ካስትሮ፣ተካልኝ ደጀኔ እና ኣልሃሰን ካሉሻን ማስፈረም የቻሉት ጎሜዝ አምና ቡድኑ ላይ ከታዩት ወጣት ተጨዋቾች ጋር በማጣመር ለዋንጫ ተፎካካሪ ቡድን ሊሰሩ እንደሚችሉ ይገመታል።የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ባህርዳር ላይ እያካሄዱ ሚገኙት ኢትዮጵያ ቡና በከተማው ይዘጋጃል ተብሎ በሚጠበቀው አማራ ሲቲ ካፕ ሊሳተፋ ይችላሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...