ኢትዮጵያ ቡና በከፍተኛ ሊጉ ድምቀት የነበረቱን ሶስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በ2009 የውድድር ዘመን ክለባቸውን ወደ ፕሪሜየር ሊጉ እንዲያድግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረጉ ሶስት ተጫዋቾችን ያስፈረመው በድራጋን ፖፖዲች እሚመራው ኢትዮጵያ ቡና ሲሆን
ሮቤል አስራት እና አስራት ቱንጆ ከጅማ ከተማ እንዲሁም ከወልዋሎ አዲግራት አብዱሰላም አማን ማስፈረም ችሏል ፡፡

በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...
መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...
ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...
ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ አራተኛውን የአጋማሹን አዲስ ፈራሚ በእጃቸው አስገብተዋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ