መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና በረከት አማረና አቤል ከበደን አስፈርሟል
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ኢትዮጵያ ቡና በረከት አማረና አቤል ከበደን አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

 

ኳስ መጫወት እሚችል ግብ ጠባቂ ሲያፈላልጉ የነበሩት ኢትዮጵያ ቡና በረከት አማረን ከወልዋሎ ማስፈረም ችለዋል።

በ2009 ወልዋሎ ወደ ፕሪምየር ሊጉ እንዲያልፍ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረገው ወጣቱ ግብ ጠባቂ በረከት አማረ የህክምና ምርመራ በማድረግ ለሁለት ዓመት ሚያቆየውን ውል ፈርሟል።

በ2009 የከፍተኛ ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ ሆኖ የተመረጠው በረከት ባሳለፍነው ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቀዋሚ ተሰላፊነቱን በአብዱላዚዝ ኬይታ ተነጥቆ አብዛኛውን ጊዜ ተቀያሪ ወንበር ላይ አሳልፏል።

በተጨማሪም ቡናዎች የአቤል ከበደን ዝውውር በማጠናቀቅ የክረምቱ ፈራሚዎቻቸውን ቁጥር አስር አድርሰዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...