መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ መድህን ኢትዮጵያ መድን ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
ኢትዮጵያ መድህንዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ኢትዮጵያ መድን ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

አጋራ
አጋራ

አሰልጣኛ ያሬድ ቶሌራ ከኢትዮጵያ መድን ተጋር በስምምነት ተለያይተዋል።

በከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ እየተሳተፈ የሚገኘው ኢትዮጵያ መድን ከቀድሞ አሰልጣኙ ጋር አሁንም በድጋሚ ተለያይቷል። በተለይም ቡድኑ አምና ወደ ሊጉ ለመመለስ ከጫፍ ደርሶ የነበር ሲሆን። በዘንድሮ አመት ግን ደካማ ጉዞን በማድረጎ በ8 ጨዋታዎች 9 ነጥቦችን ነው መሰብሰብ የቻለው። በናህሴ ወር በድኑን ተረክበው የነበሩት አሰላጣኙ በስምምነት መለያየታቸውን ነው ያሬ የተማው። ከዚህ ቀደም አሰልጣኙ ኢትዮጵያ መድን የተስፋ እና ዋናው ቡድን፣ወልቂጤ፣ለገጣፎ፣ የኢትዮጽያ ከ17አመት በታች እና ዋናው ሴት ብሄራዊ ቡድን ማሰልጠን ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...