መነሻ ገጽ ዜናዎች ኢትዮጵያን በኢንተርናሽናል ውድድር ሚወክሉ አርቢትሮች ታወቁ
ዜናዎች

ኢትዮጵያን በኢንተርናሽናል ውድድር ሚወክሉ አርቢትሮች ታወቁ

አጋራ
አጋራ

 

ሰሞኑን በተሰጠው የዳኞች ኩፐርቴስት ውጤት መሰረት በያዝነው አመት በኢንተርናሽናል መድረክ በአርቢርትነት የሚመሩ አርቢተሮች ይፋ ሆነዋል።

በዚህም መሰረት አርቢትር ሃይለየሱስ ባዘዘው ለአንድ ዓመት ከኢንተርናሽናል መድረክ ከራቀ በኃላ አርቢትር ዳዊት አሳምነው በመተካት ተመልሷል።

በተጨማሪ በረዳት አርቢተርነት ረዳት አርቢትር ፋሲካ የኋላሸት ረዳት አርቢትር ሃይለራጉኤል ወልዳይን፣ረዳት አርቢትር ይበቃል ደሳለኝ ረዳት አርቢትር ክንፈ ይልማን ቦታ እንዲተኩ ተወስኗል።በመጀመሪያ ፈተና የወደቁት ሊዲያ ታፈሰና አማኑኤል ሃይለስላሴ የድጋሚ ፈተና እድላቸውን በመጠቀም በቀጣዩም አመት ኢንተርናሽናል አርቢትር ሆነው መቀጠላቸውን አረጋግጠዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...