መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ መድህን ኢትዮጲያ መድን አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል!
ኢትዮጵያ መድህንዜናዎች

ኢትዮጲያ መድን አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል!

አጋራ
አጋራ

 

አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራን ካሰናበተ በኋላ በጊዜያዊ አሰልጣኞች ሲመራ የቆየው ኢትዮጲያ መድን ድርጅት
የቀድሞውን የሃዲያ ሆሳዕና አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በአንድ አመት የቆይታ ጊዜ አስፈርሞታል፡፡

ከክለቡ በተገኘ መረጃ አሰልጣኙ የመጀመሪያው ውል አንድ አመት የተስማማ ሲሆን እንደ ውጤቱ ውሉ በረጅም ጊዜ ሊራዘም እንደሚችል ተስማምተዋል፡፡ አሰልጣኙ ከትላንት በስቲያ አዲስ አበባ መጥቶ ከክለቡ ጋር ተስማምቶ የተመለሠ ሲሆን ሰኞ 3 ሰአት ላይ ስራውን ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...