መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አጫጭር የሀገር ውስጥ የዝውውር መረጃዎች(ጭምጭምታዎች) !
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

አጫጭር የሀገር ውስጥ የዝውውር መረጃዎች(ጭምጭምታዎች) !

አጋራ
አጋራ

 

ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የዝውውር መረጃዎችን ተመልክቶ ይጠናቀቃሉ ተብሎ በስፋት የሚጠበቁ እና በጭምጭምታ ደረጃ ያሉ የዝውውር መረጃዎችን የምናቀርብልዎ ይሆናል ።

– ኮከቦቹን ባልተጠበቀ መልኩ እያጡ የሚገኙት ሲዳማ ቡናዎች ከአምበላቸው አዲስ ግደይ ጋር መለያየታቸው ሲታወቅ በቀጣይ ከመሀል ሜዳው ዳዊት ተፈራ ( ኦዚል ) ጋራ ሊለያዩ እንደሚችል ተሰምቷል ።

ዳዊት ተፈራ በቀጣይ ማረፊያውን የአምና ሻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታ ሊሆን እንደሚችል በጭምጭምታ ረገድ ተሰምቷል ።

– ኢትዮጵያ ቡና የኮከቦቹን ውል በማራዘም ላይ ሲገኝ የሲዳማ ቡናውን የመስመር ተጫዋች ዮናታን ዮሐንስን ዝውውር እንደሚያጠናቅቁ ይጠበቃል ።

– የአምናው የሊጉ ሻምፒዮን መቐለ 70 እንደርታ በዝውውሩ ስማቸው በስፋት ከማይነሱ ክለቦች ውስጥ ሆነው ሲገኙ በመጪው ቀናት በሊጉ በአማካይ ስፍራ ላይ አስደናቂ ብቃተቸውን ካሳዩ ተጫዋቾች ውስጥ አንዱ የሆነውን የመከላካያውን ፍሬው ሰለሞን ( ጣቁሩ ) የግላቸው እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።

መቐለ 70 እንደርታ ከ ፍሬው ሰለሞን በተጨማሪ በጣናው ሞገድ ደማቅ የውድድር ዓመት ማሳለፍ የቻለውን ፍጹም ዓለሙን እንደሚያስፈርሙ ይጠበቃል ።

 

– ከአሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ( ሞሪንሆ ) ጋር የተለያዩት መከላከያዎች በቀጣይ ፓውሎስ ጌታቸው ( ማንጎን ) የክለቡ አሰልጣኝ አድርገው እንደሚሾሙ ይጠበቃል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...