መነሻ ገጽ አዳማ ከተማ አዳማ ከተማ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ !
አዳማ ከተማዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

አዳማ ከተማ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ !

አጋራ
አጋራ

 

በአሰልጣኝ አስቻለው ሀይለ ሚካኤል የሚመሩት አዳማ ከተማዎች በርካታ ተጫዋቻቸውን ቢነጠቁም አሰልጣኝ አስቻለው ሀይለ ሚካኤል ወጣት ተጫዋቾችን ጨምሮ ልምድ ያላቸውን ተጫዋቾችን ለማስፈረም እየተስማሙ ይገኛሉ ።

በዛሬው ዕለትም በሊጉ ልምድ ያለውን ግብ ጠባቂ ታሪክ ጌትነትን ለማስፈረም መስማማታቸው ለማወቅ ተችሏል ።

ታሪክ ጌትነት በአሸናፊ በቀለ በቀጣይ ዓመት የሚሰለጥነውን ሀድያ ሆሳዕናን በመልቀቅ ነው ለአዳማ ከተማ ለመጫወት ከስምምነት መድረሱ ይፋ የሆነው ።

ታሪክ ጌትነት በደደቢት ፣ ወላይታ ድቻ ፣ አዳማ ከተማ ከዚህ ቀደም በመጫወት ሲያሳልፍ ከግብ ጠባቂያቸው ጃኮ ፔንዞ ጋር ለመለያየት ለተቃረቡት አዳማ ከተማዎች ዳግም ጥሩ ብቃቱን እንደሚያሳይ ይጠበቃል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...