መነሻ ገጽ ሀዲያ ሆሳዕና አዳማ ከተማ ከተጫዋቾቹ ጋር መለያየቱን ቀጥሏል !
ሀዲያ ሆሳዕናአዳማ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አዳማ ከተማ ከተጫዋቾቹ ጋር መለያየቱን ቀጥሏል !

አጋራ
አጋራ

 

ዋና አሰልጣኛቸውን ለሀድያ ሆሳዕና አሳልፈው የሰጡት አዳማ ከተማዎች በርካታ ተጫዋቾቻቸው ጋር መለያየታቸውን ቀጥለዋል ።

አሁን ይፋ በሆነ መረጃ በአዳማ የፊት መስመር ጥሩ እንቅስቃሴን ሲያሳይ የቆየው ዳዋ ሆቴሳ ማረፊያውን በሀድያ ሆሳዕና ማድረጉ ተገልጿል ።

በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሚመሩት ሀድያ ሆሳዕና በርካታ ቁጥር ያላቸውን ተጫዋቾች ከአዳማ ከተማ በማስፈረም ላይ ይገኛሉ ።

ዳዋ ሆቴሳ በአዳማ የተሳካ ጊዜ ከማሳለፉ አስቀድሞ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...