መነሻ ገጽ ሀዋሳ ከተማ አዲሴ ካሳ ከሀዋሳ ጋር ሊለያዩ ይሆን
ሀዋሳ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አዲሴ ካሳ ከሀዋሳ ጋር ሊለያዩ ይሆን

አጋራ
አጋራ

አዲሴ ካሳ ከሀዋሳ ከተማ ጋር ሊለያይ የሚችል ሌላኛው የሊጉ አሰልጣኛ ሊሆን ይችላል።

 

ሀዋሳ ከተማ ከአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጋር ከተለያየ በኋላ ከ2011 ጀምሮ ሲያሰለጥኑ የቆዩት አሰልጣኙ አዲሴ ካሳ እያስመዘገቡ ባሉት ደካማ ውጤት ከቡድኑ ጋር ሊለያዩ እንደሚችሉ ከታማኝ ምንጮች ያገኘናቸው መረጃዎች ያመላክታሉ። በሌሎች አስልጣኞች የማይዘወተረው በወጣቶች እምነት ጥለው ከታች በማሳደግ ዋናው ቡድን ላይ የሚጠቀሙት አሰልጣኙ ቀጣይ እጣ ፈንታቸው ምን ይሆን የሚለው ተጠባቂ ሲያደረገው። የቀድሞ የክለቡ ተጫዋች የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሙልጌታ ምህረት ከቡድኑ ጋር ስሙ እየተያያዘ ይገኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...