የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ክቡር ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገ/ስላሴ የኃላፊነት ስልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ ለጠቅላላ ጉባኤ አባላት ማዘጋጀቱን ዛሬ ለስፖርት ጋዜጠኞ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።
በደብዳቤው እንዳመለከተው እስከ ቀጣይ የምርጫ ወቅት ድረስ የፌዴሬሽኑ ም/ተ/ፕሬዝዳንት ኮ/ል አትሌት ደራርቱ ቱሉ የፕሬዝዳንትነቱን ቦታ ተክታ እንድትሰራ መውከሉንም ገልጧል።

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ