መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ አብዱሰላም አማን እና ስሑል ሽረ በስምምነት ተለያይተዋል
ስሁል ሽረዜናዎች

አብዱሰላም አማን እና ስሑል ሽረ በስምምነት ተለያይተዋል

አጋራ
አጋራ

ባለፈው አመት ቡድኑን ተቀላቅሎ የነበረው አብዱሰላም አማን ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቷል።

አሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀምን በመቅጠር በሁለተኛው ዙር ጠንካራ ተፎካካሪ ሆነው ለመቅረብ በተጫዋቾች ዝውውር በንቃት እየተሳተፉ ያሉት ስሑል ስረዎች አያስፈልጉኝም ከሚሏቸው ተጫዋቾች ጋርም እየተለያዩ ሲሆን። ከዚህ ቀደም ከመድሀኔ ብርሀኔ ጋር መለያየታቸው የሚታወስ ነው። ዛሬ ደግሞ ከመስመር ተከላካያቸው አብዱሰላም አማን ጋር ተለያይተዋል። ተጫዋቹ ለደደቢት፣ኢትዮጵያ ቡና፣ ዳሽን ቢራ እና ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ መጫወት ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...