መነሻ ገጽ ዜናዎች አብርሃም መብራህቱ ለአራት ተጨዋቾች ጥሪ አደረጉ
ዜናዎች

አብርሃም መብራህቱ ለአራት ተጨዋቾች ጥሪ አደረጉ

አጋራ
አጋራ

 

ለቻን 2020 ማጣሪያ የፊታችን መስከረም 11 በትግራይ ስታድየም የሩዋንዳ አቻውን ሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለአራት ተጨዋቾች ጥሪ አድርጓል።ጥሪ የተደረገላቸው ተጨዋቾች አስቻለው ግርማ፣ፍቃዱ ዓለሙ፣መሳይ ፓውሎስ ና ኤፍሬም አለሙ ሲሆኑ ዛሬ ወደ መቐለ የሚጓዘውን ስብስብ ይቀላቀላሉ።

የሃዋሳ ከተማው ተከላካይ መሳይ ፓውሎስ እና ባህርዳር ከተማን የተቀላቀለው ኤፍሬም አለሙ ለመጀመርያ ጊዜ የብሄራዊ ቡድን ጥሪ ሲደረግላቸው የመከላከያው አጥቂ ፍቃዱ ዓለሙ ከዚህ በፊት ከጅቡቲ ጋር በነበረው ጨዋታ ጥሪ ተደርጎለት መጫወት ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...