መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና አቡበከር ናስር ኢትዮጵያ ቡናን አያገለግልም
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አቡበከር ናስር ኢትዮጵያ ቡናን አያገለግልም

አጋራ
አጋራ

 

አጥቂው አቡበከር ናስር ኢትዮጵያ ቡና ከአዳማ ከተማ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ከጉዳቱ አለማገገሙ ተከትሎ በጨዋታው የማይሰለፍ ተጫዋች ሆኗል።

 

ከፋሲል ከተማ ጋር በነበረው ጨዋታ ከግብ ጠባቂው ሚካኤል ሳማኪ ጋር ተጋጭቶ ጉዳት ያስተናገደው ተጫዋቹ ለነገው ጨዋታ እንደማይደርስ እርግጥ ሆኗል። የሸገር ደርቢን ጨምሮ ሳይሰለፍ የቀረው አቡበከር ናስር ቀለል ያለ ልምምድ እየሰራ እንደሆነ እና የነገውን ጨዋታ ለመመልከት ወደ አዳማ እንደሚያመራ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...